ጥቅምት 12፣ 2009 ግብፃዊያን በኢትዮጵያ የውስጥ ፖለቲካ የሚያደርጉት ጣልቃገብነት በሱዳን በኩል ተቀባይነት እንደሌለው የሀገሪቱ ምክትል ፕሬዝዳንት ዶክተር ሁሳቡ ሙሀመድ ገለፁ፡፡ምክትል ፕሬዝዳንቱ ጣልቃገብነቱን በጋራ መፍታት በሚቻልበት ሁኔታ ላይም ከጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም…
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 13፣ 2009 (ኤፍ.ቢ.ሲ)የጨፌ ኦሮሚያ ዛሬ ባካሄደው አምስተኛ የሥራ ዘመን ሁለተኛ ዓመት ሁለተኛ አስቸኳይ ስብሰባ የምክር ቤቱን አፈ ጉባኤና የክልሉን ርዕሰ መስተዳድ ጨምሮ የተለያዩ ሹመቶችን አፀደቀ። የጨፌ ኦሮሚያ…
source : Reuter BRIEF-S&P – Federal Democratic Republic Of Ethiopia ‘B/B’ ratings affirmed outlook stable Its a good outlook for a country which is relatively new for the capital market…
በመስከረም ወር መጨረሻ በኦሮሚያ ክልል በተነሳው ሁከት ንብረቶቻቸው የወደሙባቸው ኢንቨስተሮች፣ መንግሥት የተለያዩ ማካካሻዎች እንዲሰጣቸው መጠየቅ ጀመሩ፡፡ መስከረም 22 ቀን 2009 ዓ.ም. በቢሾፍቱ ከተማ ሳይከበር በቀረው የኢሬቻ ክብረ በዓል ላይ በተቀሰቀሰ…
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 12፣ 2009 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ጨፌ ኦሮሚያ ሁለተኛ አመት መደበኛ አስቸኳይ ስብሰባውን እያካሄደ ነው። በዛሬው መርሀ ግብር በሀገሪቱ የታወጀው የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ላይ ሰፊ ውይይት አድርጓል። የጨፌ ኦሮሚያ ምክትል አፈጉባኤ…
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 12፣ 2009 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ኢትዮጵያ ድህነትና ስራ አጥነትን ለመቅረፍ በምታደርገው ጥረት ኔዘርላንድስ ድጋፍ እንደምታደርግ የሀገሪቱ ፓርላማ አባላት ቡድን ገለጹ። የኢትየጵያና የኔዘርላንድስ የፓርላማ አባላት በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ውይይት…