አዲስ አበባ፣ መስከረም 24፣ 2009 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢትዮ ጅቡቲ የባቡር ፕሮጀክት ነገ ይመረቃል። የባቡር መስመሩን ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም ደሳለኝና የጅቡቲው ፕሬዚዳንት እስማኤል ኦማር ጌሌህ በለቡ ባቡር ጣቢያ ተገኝተው ይመርቁታል። በኢትዮጵያ ምድር…
አዲስ አበባ፣ መስከረም 24፣ 2009 (ኤፍ ቢ ሲ) “በአዲስ አበባ ፀረ ሰላም ሀይሎች ከሚያናፍሱት ወሬ ውጪ ከተማዋ በሰላማዊ እንቅስቃሴ ውስጥ ትገኛለች” ሲል ፖሊስ ገለፀ። የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ኮሚሽን ዋና ጀነራል…
አዲስ አበባ፣ መስከረም 22፣ 2009 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ሀይለማርያም ደሳለኝ በኢሬቻ በዓል ላይ በተነሳው ሁከትና ግርግር በጠፋው የሰው ህይወት ማዘናቸውን ገለጹ። ጠቅላይ ሚኒስትር ሀይለማርያም በጉዳዩ ላይ በሰጡት መግለጫ ኢሬቻ በኦሮሞ…
Associated Press( Oct,2,2016) HELSINKI – Running to become president of a country always comes with challenges — but facing death threats from militants and fearing you may never see your…
አዲስ አበባ፣ መስከረም 22፣ 2009 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ዛሬ በኢሬቻ በዓል አከባበር ላይ በተፈጠረ መገፋፋትና መረጋገጥ ምክንያት የ52 ሰዎች ህይወት ማለፉን የኦሮሚያ ክልላዊ መንግስት ገለፀ። የክልሉ መንግስት በዛሬው የኢሬቻ በዓል አከባበር ላይ…