አቶ ሙሴ አብርሃም፤ የአገው ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ (አዴፓ) የውጭ ግንኙነት ኃላፊ፤ ስለ ፓርቲያቸው አላማና ሚናዎች፤ እንዲሁም ፓርቲያቸው በአገው ሕዝብ ስም አቅርቦት ስላለው የራስን ዕድል በራስ የመወሰን የክልላዊ መስተዳደር ጥያቄ ይናገራሉ. Source…
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 7፣ 2009 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ግንባታ ሰራተኞች ላባቸው እየተንጠባጠበ የዕለት ስራቸውን ያከናውናሉ። ትልልቅ ተሽከርካሪዎች ኮንከሪት፣ ብረታ ብረትና አሸዋ ጭነው ያለ ዕረፍት ይመላለሳሉ። ግንባታው በሚካሄድበት ጉባ…
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 7፣ 2009 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በሰበታ ከተማ ተከስቶ በነበረው ሁከት ከፍተኛ ውድመት ከደረሰባቸው ሶስት ፋብሪካዎች ውጪ ሌሎቹ አስፈላጊው ጥበቃ ተደርጎላቸው ወደ ስራ መመለሳቸውን የከተማዋ አስተዳደር አስታወቀ። የከተማዋ አስተዳደር ዛሬ…
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 7፣ 2009 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ራሱን የኦሮሞ ነጻነት ግንባር (ኦነግ) ብሎ የሚጠራው የሽብር ቡድን አባል በመሆንና ከታጣቂዎች የክላሽ መሳሪያ በሃይል በመቀማት ሁከት ለመፍጠር ሲቀሳቀሱ በቁጥጥር ስር የዋሉ ሰባት ግለሰቦች…
Andrew Korybko The regime change riots and torching of foreign companies which preceded Ethiopia’s imposition of a six-month-long state of emergency have more to do with waging a Hybrid War…
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 7፣ 2009 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የስንደቅ ዓላማ ቀንን ስናከበር የሃገራችን ብሔራዊ ጥቅም ለጠላት አሳልፈው ለመስጠት የተሳተፉ አካላትን በመታገልና ለህግ አሳልፎ በመስጠት መሆን እንዳለበት ፕሬዚዳንት ሙላቱ ተሾመ ተናገሩ። ፕሬዚዳንቱ ለዘጠነኛ…