Widgetized Section

Go to Admin » Appearance » Widgets » and move Gabfire Widget: Social into that MastheadOverlay zone

Home » Archives by category » Amharic (Page 57)

ሰልፊ ህዝቢ እምባስነይቲ ኣመልኪትና ምስ ገለ ለባማት ኣሕዋት ዘቲና ከምዚ ድማ በልና ገብረ ሥላሴ ኣርኣያ (ዓርቢ ስቕለት 2008)

እምባስነይቲ…

በከፍተኛ የፖለቲካ አመራሩ አካባቢ ያለ ችግር ካልተፈታ መልካም አስተዳደርን ማስፈን ፈተና እንደሆነ ተጠቆመ

አመራሩ ከግለ ሒስ ባለፈ ሊመዘን ይገባል ተባለ ሠራተኞች በአድርባይነትና ለፖለቲካ አመራሩ ባላቸው ታማኝነት እንደሚመዘኑ ተጠቆመ በከፍተኛ የፖለቲካ አመራሩ አካባቢ ያለ ወገንተኝነት፣ የቁርጠኝነት ማነስና ኪራይ ሰብሳቢነት ካልተፈታ መልካም አስተዳደርን ማስፈን ፈታኝ…

በዘውዲቱ ሆስፒታል እንቅርት ለማውጣት ሆድ የቀደዱት ሐኪም ከሥራና ከደመወዝ ታገዱ

አንገት ላይ በማበጥ የሚታወቀውን እንቅርት (የአንገት ዕጢ) በቀዶ ጥገና ለማስወጣት ከወራት በፊት ተመዝግባ ስትጠባበቅ ከርማ ሚያዝያ 12 ቀን 2008 ዓ.ም. በቀጠሮዋ ቀን በዘውዲቱ መታሰቢያ ሆስፒታል የተገኘችውን ወጣት፣ አንገቷን ሳይሆን ሆዷን…

ናይ ወፃኢ መዋፈርቲ ሃፍቲን ኣሰራርሓን ዘሎ ክፍተት ሓፂር ትዕዝብቲ:ገብረ ሥላሴ ኣርኣያ (ሚያዚያ 2008 ዓ.ም)

ጋምቤላ ክልል እና ብሄራዊ የፀጥታ ስጋት ኣጭር ቅኝት:ገብረ ሥላሴ ኣርኣያ

የፌዴራል ፖሊስና የማረሚያ ቤቶች ኮሚሽን ተጠሪነት ተቀየረ

አዲስ አበባ ፣ሚያዝያ 07/2008(ዋኢማ)-ለፌዴራልና አርብቶ አደር ልማት ጉዳዮች ሚኒስቴር ተጠሪ የነበሩት የፌዴራል ፖሊስ ኮሚሽንና የፌዴራል ማረሚያ ቤቶች ኮሚሽን መስሪያ ቤቶች ተጠሪነት በአዋጅ ተቀየረ፡፡ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አዋጆቹን ትናንት ሲያፀድቅ…