Widgetized Section

Go to Admin » Appearance » Widgets » and move Gabfire Widget: Social into that MastheadOverlay zone

Home » Archives by category » Amharic (Page 44)

Fundraising for displaced Tigrean from Gonder, Metema, and its surroundings for Oct, 9, 2016 Time 2:30pm – 6:30pm

fundraising-for-displaced-tigrean-from-gonder-metema-and-its-surroundings…

የኢትዮ-ጅቡቲ የባቡር ፕሮጀክት ነገ ይመረቃል

አዲስ አበባ፣ መስከረም 24፣ 2009 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢትዮ ጅቡቲ የባቡር ፕሮጀክት ነገ ይመረቃል። የባቡር መስመሩን ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም ደሳለኝና የጅቡቲው ፕሬዚዳንት እስማኤል ኦማር ጌሌህ በለቡ ባቡር ጣቢያ ተገኝተው ይመርቁታል። በኢትዮጵያ ምድር…

ፖሊስ በአዲስ አበባ ፀረ ሰላም ሀይሎች ከሚያናፍሱት ወሬ ውጪ ሁሉም እንቅስቃሴ ሰላማዊ ነው አለ ፖሊስ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 24፣ 2009 (ኤፍ ቢ ሲ) “በአዲስ አበባ ፀረ ሰላም ሀይሎች ከሚያናፍሱት ወሬ ውጪ ከተማዋ በሰላማዊ እንቅስቃሴ ውስጥ ትገኛለች” ሲል ፖሊስ ገለፀ። የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ኮሚሽን ዋና ጀነራል…

ጠቅላይ ሚኒስትር ሀይለማርያም በኢሬቻ በዓል ላይ በተነሳው ሁከትና ግርግር በጠፋው የሰው ህይወት ማዘናቸውን ገለጹ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 22፣ 2009 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ሀይለማርያም ደሳለኝ በኢሬቻ በዓል ላይ በተነሳው ሁከትና ግርግር በጠፋው የሰው ህይወት ማዘናቸውን ገለጹ። ጠቅላይ ሚኒስትር ሀይለማርያም በጉዳዩ ላይ በሰጡት መግለጫ ኢሬቻ በኦሮሞ…

በኤምባሲዎች ላይ ጉዳት ያደረሱ ግለሰቦች በህግ እንዲጠየቁ እየተደረገ ነው

አዲስ አበባ፣ መስከረም 20፣ 2009 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር በተለያዩ አገራት ባሉ የኢትዮጵያ ኤምባሲዎች ጉዳት ባደረሱ አካላት ላይ ህጋዊ እርምጃ እየተወሰደ መሆኑን አስታወቀ። የሚኒስቴሩ ቃል አቀባይ ጽህፈት ቤት ሃለፊ አቶ…

ፕሬዚዳንት ሙላቱ ተሾመ ለከፍተኛ ወታደራዊ መኰንኖች የማእረግ እድገት ሰጡ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 19፣ 2009 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት ሙላቱ ተሾመ ለተለያዩ ከፍተኛ ወታደራዊ መኰንኖች የማእረግ እድገት ሰጡ። የፕሬዚዳንት ፅህፈት ቤት ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት በላከው መግለጫ በአገሪቱ ህገ መንግስት መሰረት በፕሬዚዳንቱ…