Widgetized Section

Go to Admin » Appearance » Widgets » and move Gabfire Widget: Social into that MastheadOverlay zone

Home » Archives by category » Amharic (Page 41)

የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ በቀጣይ ሊፈጠሩ የሚችሉ አደጋዎችን እንደሚገታ የህግ ባለሙያዎች ገለፁ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 3፣ 2009 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በሀገሪቱ የተከሰተውን ወቅታዊ አለመረጋጋት ተከትሎ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ መታወጁ በቀጣይ ሊፈጠሩ የሚችሉ አደጋዎችን የሚገታ ትከክለኛ እርምጃ መሆኑን የህግ ባለሙያዎች ተናግርዋል። አስተያየታቸውን ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት…

ኮማንድ ፖስቱ የሀገሪቱን ስላም እና መረጋጋት በአጭር ጊዜ ለመመለስ ይሰራል – የመከላከያ ሚኒስትር

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 2፣ 2009 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁን የሚያስፈፅመው ኮማድ ፖስት ትናንት ወደ ስራ ገብቷል። የኮማንድ ፖስቱ ሴክሬታርያት ዋና ሃላፊ የመከላከያ ሚኒስትሩ አቶ ሲራጅ ፈጌሳ ከፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ጋር…

ከኦነግ አመራሮች ገንዘብ በመቀበል አባላትን ለመመልመልና ስልጠና ለመስጠት ተንቀሳቅሰዋል የተባሉ 17 ግለሰቦች ክስ ተመሰረተባቸው

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 2፣ 2009 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኢትዮጵያ በሽብርተኛ ድርጅትነት ከተፈረጀው እና አሜሪካ ከሚገኘው የኦነግ የሽብር ቡድን ከፍተኛ አመራር ጋር የስልክ ግንኙነት በማድረግ በአዲስ አበባና በተለያዩ የኦሮሚያ ክልል ከተሞች በመንቀሳቀስ አባላትን…

የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁን የሚፈፅም ኮማንድ ፖስት ስራ ጀመረ

ጥቅምት 01፣2009 የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁን ተፈጻሚ የሚያደርግ ኮማንድ ፖስት ተቋቁሞ ስራውን ጀመረ፡፡ በአዋጁ መሰረት የኮማንድ ፖስት ሴክሬታሪያትም ተሰይሟል፡፡ በአዋጁ አፈጻፅም ዙሪያ ለፀጥታ ሀይሉ ማብራሪያ መሰጠቱን የኮማንድ ፖስቱ ሴክሬታሪያት እና የመከላከያ…

በኢትዮጵያ ሁከት እንዲቀጥል የሚቀሰቅሱ የግብጽ ተቋማት የሀገሪቱ መንግስት ያቋቋማቸውና የሚደግፋቸው መሆናቸውን መረጃዎች ያሳያሉ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 1፣ 2009 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኢትዮጵያ አንዳንድ አካባቢዎች ተፈጥረው የነበሩ ሁከቶችን ተከትሎ በሀገሪቱ ሁከቶች እና አለመረጋጋቶች ተጠናክረው እንዲቀጥሉ የሚቀሰቅሱ ሀሳቦች የሚንጸባረቁባቸው የግብጽ ተቋማት የሀገሪቱ መንግስት የደገፋቸው እና ያቋቋማቸው መሆኑን…

ከብአዴን ማእከላዊ ኮሚቴ የተሰጠ መግለጫ

andm-statment-101116…